Print
በትግራይ ክልል የነበረውን የጦር መሳሪያ ሁሉ በቁጥጥር ሥር አውለናል አሉ የክልሉ መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል። ዶ/ር ደብረፅዮን ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን ዛሬ በሰጡት መግለጫ አሁንም የምንመርጠው የሰላም መንገድ ነው ካስፈለገ ግን የሚመጣብንን ሁሉ እንከላከላለን ብለዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available