መቀሌ —
ትግራይ ክልልን ከኢትዮጵያ ገንጥሎ ሃገር ለማድረግ መስራት ዋና ዓላማና ግብ ያደረገ ፓርቲ የመሥራች ጉባኤውን አካሄደ።
ራሱን የትግራይ ነፃነት ፓርቲ ብሎ የሰየመው ይህ ፓርቲ በአለፈው ቅዳሜ እና እሁድ በመቀሌ ከተማ የመስራች ጉባኤውን በማካሄድ የፓርቲው ሕገ ደንብና ፕሮግራም በማፅደቅ መሪዎቹን መርጧል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ትግራይ ክልልን ከኢትዮጵያ ገንጥሎ ሃገር ለማድረግ መስራት ዋና ዓላማና ግብ ያደረገ ፓርቲ የመሥራች ጉባኤውን አካሄደ።
ራሱን የትግራይ ነፃነት ፓርቲ ብሎ የሰየመው ይህ ፓርቲ በአለፈው ቅዳሜ እና እሁድ በመቀሌ ከተማ የመስራች ጉባኤውን በማካሄድ የፓርቲው ሕገ ደንብና ፕሮግራም በማፅደቅ መሪዎቹን መርጧል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።