በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመቀሌ ከተማ ጡረተኞች ዳግመኛ ሰልፍ ወጡ


የመቀሌ ከተማ ጡረተኞች ዳግመኛ ሰልፍ ወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:13 0:00

የመቀሌ ከተማ ጡረተኞች ዳግመኛ ሰልፍ ወጡ

ዛሬ ኀሙስ በመቀሌ ከተማ፣ ሰልፍ የወጡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ጡረተኞች፣ ለአንድ ዓመት ከመንፈቅ ያህል ጊዜ እንደተስተጓጎለባቸው የገለጹት የጡረታ አበላቸው እንዲከፈላቸው ጠየቁ።

ጡረተኞቹ ከሰላም ስምምነቱ በኋላ በተመሳሳይ ጉዳይ ሰልፍ ሲወጡ የአሁኑ ለሁለተኛ ጊዜ ነው። የጡረተኞቹ ጥያቄ አግባብነት እንዳለው የገለጸው፣ የፌደራሉ የመንግሥት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ሰሜን ቅርንጫፍ፣ ጉዳዩን ከክልሉ እና ከፌደራል መንግሥት አካላት ጋራ እየተነጋገረበት እንደኾነ አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG