No media source currently available
“ለረዥም ጊዜ ስናቀርበው የነበረ የደመወዝና የጥቅማጥቅም ጥያቄ የክልሉ መንግሥት ምላሽ ሳይሰጠው ቆይቷል” ሲሉ ትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ አቃብያነ ሕግ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት አስተያየት ቅሬታቸውን ገልፀዋል።