በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ አቃብያነ ሕግ የክልሉን መንግሥት በዳኝነት ጉዳዮች፤ በጣልቃ ገብነት ይከሳሉ


የትግራይ አቃብያነ ሕግ የክልሉን መንግሥት በዳኝነት ጉዳዮች፤ በጣልቃ ገብነት ይከሳሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00

“ለረዥም ጊዜ ስናቀርበው የነበረ የደመወዝና የጥቅማጥቅም ጥያቄ የክልሉ መንግሥት ምላሽ ሳይሰጠው ቆይቷል” ሲሉ ትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ አቃብያነ ሕግ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት አስተያየት ቅሬታቸውን ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG