ባለፈው ዓመት ጥር ወር ላይ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ተለይተው የራሳቸውን ጠቅላይ ቤተክሕነት ሟቋቋማቸውን ይፋ አድርገው የነበሩት በትግራይ ክልል የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አህጉረ ስብከት አባላት በጊዜው “በክልሉ አቋቁመናል” ባሉት "መንበረ-ሰላማ ከሳተ ብርሃን ቤተክህነት" ጉዳይ እንደማይደራደሩ እና በዚያው እንደሚቀጥሉ ማስታወቃቸውን ገልጾ ሙሉጌታ አፅብሃ ከመቀሌ ዘግቧል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ