ባለፈው ዓመት ጥር ወር ላይ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ተለይተው የራሳቸውን ጠቅላይ ቤተክሕነት ሟቋቋማቸውን ይፋ አድርገው የነበሩት በትግራይ ክልል የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አህጉረ ስብከት አባላት በጊዜው “በክልሉ አቋቁመናል” ባሉት "መንበረ-ሰላማ ከሳተ ብርሃን ቤተክህነት" ጉዳይ እንደማይደራደሩ እና በዚያው እንደሚቀጥሉ ማስታወቃቸውን ገልጾ ሙሉጌታ አፅብሃ ከመቀሌ ዘግቧል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 24, 2023
የማርከስ ሳሙኤልስን “ባልትና በተርታ ማእድ በገበታ”
-
ማርች 24, 2023
የበጎ ፈቃድ ሐኪሞችን በማስመጣት የሕፃናትን ሥቃይ ያቃለለው ገባሬ ሠናዩ አስጎብኚ
-
ማርች 24, 2023
የውኃ አቅርቦትን የሚያዘልቅ ቴክኖሎጂ
-
ማርች 24, 2023
ዘንድሮ 240ሺሕ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ይወስዳሉ
-
ማርች 24, 2023
ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሀሪስ ወደ አፍሪካ ይጓዛሉ
-
ማርች 24, 2023
የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት ቲክቶክ እንዲዘጋ የሚጠይቅ ዘመቻ ይዘዋል