ባለፈው ዓመት ጥር ወር ላይ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ተለይተው የራሳቸውን ጠቅላይ ቤተክሕነት ሟቋቋማቸውን ይፋ አድርገው የነበሩት በትግራይ ክልል የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አህጉረ ስብከት አባላት በጊዜው “በክልሉ አቋቁመናል” ባሉት "መንበረ-ሰላማ ከሳተ ብርሃን ቤተክህነት" ጉዳይ እንደማይደራደሩ እና በዚያው እንደሚቀጥሉ ማስታወቃቸውን ገልጾ ሙሉጌታ አፅብሃ ከመቀሌ ዘግቧል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 08, 2023
የሩስያ የአፍሪካ ቀንድ ተጽእኖ እየጨመረ እንደኾነ ምሁራን ገለጹ
-
ዲሴምበር 08, 2023
ባይደን የዩናይትድ ስቴትስ ነባር ማኅበረሰቦችን በገንዘብ እንደሚደግፉ አስታወቁ
-
ዲሴምበር 08, 2023
የፑቲን የአረብ ሀገራት ፈጣን ጉብኝት “የማግለል ጫናን የመቃወም ጥረታቸውን ያሳያል”
-
ዲሴምበር 08, 2023
ኒዤር የፍልሰተኞች ሕጓን በመሻሯ የአውሮፓ ኅብረት ስጋት ገብቶታል
-
ዲሴምበር 08, 2023
በ“ብሔር ብሔረሰቦች ቀን” መከበር ምሁራን የሕገ መንግሥቱን ሚና ይጠይቃሉ