በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል የደረሱ ሰብሎች እየተሰበሰቡ ነው


በትግራይ ክልል የደረሱ ሰብሎች እየተሰበሰቡ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:55 0:00

በትግራይ ክልል የአንበጣ መንጋን ጉዳት ለመቀንስ የደረሱ ሰብሎች እየተሰበሰቡ ነው። የክልሉ ነዋሪዎች ወደ አርሶ አደሮች ማሳ በመሄድ እያገዙ መሆናቸውን የግብርና ቢሮው አስታውቋል። የአንበጣ መንጋ በክልሉ 29 ወረዳዎች መስፋፋቱ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG