No media source currently available
በትግራይ ክልል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል ተብሎ በወጣው ዐዋጅ እንዲዘጉ ተወስኖ የነበሩ አንድ አንድ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ዳግም እንዲከፈቱ የክልሉ የወረርሽኙ መከላከል ኮማንድ ፖስት ወስኗል።