በትግራይ ክልል ታስረው ከነበሩ አምስት የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞች ሦስቱ በነፃ ተለቀቁ፡፡ ጋዜጠኞቹ በ2013 ዓ.ም የታሰሩት የፌዴራል መንግሥት በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አቋቁሞ በነበረት ግዜ፣ "ከጠላት ጋር ተባብሯቿል" በሚል ነው፡፡ ሁለቱ ጋዜጠኞች ግን እስከአሁን እንደታሰሩ ናቸው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 25, 2023
መድኃኒትን የተላመደ ቲቢን በማስቆም ስርጭቱን መቆጣጠር
-
ማርች 24, 2023
የማርከስ ሳሙኤልስን “ባልትና በተርታ ማእድ በገበታ”
-
ማርች 24, 2023
የበጎ ፈቃድ ሐኪሞችን በማስመጣት የሕፃናትን ሥቃይ ያቃለለው ገባሬ ሠናዩ አስጎብኚ
-
ማርች 24, 2023
የውኃ አቅርቦትን የሚያዘልቅ ቴክኖሎጂ
-
ማርች 24, 2023
ዘንድሮ 240ሺሕ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ይወስዳሉ
-
ማርች 24, 2023
ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሀሪስ ወደ አፍሪካ ይጓዛሉ