በትግራይ ክልል ታስረው ከነበሩ አምስት የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞች ሦስቱ በነፃ ተለቀቁ፡፡ ጋዜጠኞቹ በ2013 ዓ.ም የታሰሩት የፌዴራል መንግሥት በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አቋቁሞ በነበረት ግዜ፣ "ከጠላት ጋር ተባብሯቿል" በሚል ነው፡፡ ሁለቱ ጋዜጠኞች ግን እስከአሁን እንደታሰሩ ናቸው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
የሐረሪ ሴቶች በአደባባይ የሚደምቁበት የሸዋሊድ በዓል
-
ኤፕሪል 18, 2024
የአማራ ክልል የጸጥታ ችግር የእናቶች እና ሕፃናት ሞት እንዲጨምር አድርጓል
-
ኤፕሪል 18, 2024
የአየር ንብረት ለውጥን ላገናዘበ አኗኗር መዳበር የተማሪዎች ቁልፍ ሚና
-
ኤፕሪል 17, 2024
በቤጂንግ የግማሽ ማራቶን ላይ የተፈጠረውን ክስተት እንደሚያጣራ ፌዴሬሽኑ ገለፀ
-
ኤፕሪል 17, 2024
በገዢ ብዛት አንደኝነቱን ለ42 ዓመታት ይዞ የዘለቀው ፎርድ መኪና
-
ኤፕሪል 17, 2024
ባይደን እና ትረምፕ የዩክሬን ጦርነት እንዴት ያብቃ በሚለው ይለያያሉ