በትግራይ ክልል ታስረው ከነበሩ አምስት የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞች ሦስቱ በነፃ ተለቀቁ፡፡ ጋዜጠኞቹ በ2013 ዓ.ም የታሰሩት የፌዴራል መንግሥት በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አቋቁሞ በነበረት ግዜ፣ "ከጠላት ጋር ተባብሯቿል" በሚል ነው፡፡ ሁለቱ ጋዜጠኞች ግን እስከአሁን እንደታሰሩ ናቸው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
የወጣቶች የሰላምና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አዲስ አበባ ላይ የታየው የአውሮፓ ፊልም ፌስቲቫል
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አካል ጉዳተኛ መኾኑ ለሌሎች መደገፊያ ከመሥራት አላገደውም
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብአዊነት ትምሕርት ቤት አቋቋመ
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
“ደራሮ” የምስጋና በዓል በጌዴኦ