ጦርነቱ ካገረሸ ወዲህ ከትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን አራት መቶ ሰባ ሁለት ሺህ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን የክልሉ ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ፡፡ ይህ ቁጥር በየቀኑ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ ነው ብለው ተፈናቃዮች ዕርዳታ እያገኙ ባለመሆኑ ከባድ ችግር ውስጥ ይገኛሉ ብለዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 25, 2023
መድኃኒትን የተላመደ ቲቢን በማስቆም ስርጭቱን መቆጣጠር
-
ማርች 24, 2023
የማርከስ ሳሙኤልስን “ባልትና በተርታ ማእድ በገበታ”
-
ማርች 24, 2023
የበጎ ፈቃድ ሐኪሞችን በማስመጣት የሕፃናትን ሥቃይ ያቃለለው ገባሬ ሠናዩ አስጎብኚ
-
ማርች 24, 2023
የውኃ አቅርቦትን የሚያዘልቅ ቴክኖሎጂ
-
ማርች 24, 2023
ዘንድሮ 240ሺሕ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ይወስዳሉ
-
ማርች 24, 2023
ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሀሪስ ወደ አፍሪካ ይጓዛሉ