በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ የተፈናቃይ ቁጥር መጨመሩ ተገለፀ


በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ የተፈናቃይ ቁጥር መጨመሩ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:13 0:00

ጦርነቱ ካገረሸ ወዲህ ከትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን አራት መቶ ሰባ ሁለት ሺህ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን የክልሉ ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ፡፡ ይህ ቁጥር በየቀኑ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ ነው ብለው ተፈናቃዮች ዕርዳታ እያገኙ ባለመሆኑ ከባድ ችግር ውስጥ ይገኛሉ ብለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG