በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትግራይ ክልል ውስጥ 80 የጤና ተቋማት መጎዳታቸው ተነገረ


ትግራይ ክልል ውስጥ 80 የጤና ተቋማት መጎዳታቸው ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:27 0:00

በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክኒያት ከሰማንያ በላይ የጤና ተቋማት ላይ ውድመት መድረሱን አንድ ጥናት አመለከተ። የክልሉ ጤና ቢሮ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ባካሄዱት ጥናት በጤና ዘርፉ በቀጥታ ከ65 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ኪሳራ መድረሱ ተገልጿል። ቁጥራቸው የበዛ ሴቶች ጾታዊ ጥቃት እንደተፈፀመባቸውም አጥኒዎቹ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG