በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት መግለጫ በወቅታዊ ጉዳይ


የትግራይ ክልላዊ መንግሥት መግለጫ በወቅታዊ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:59 0:00

የፌዴራሉ መንግሥት ለትግራይ አርሶ አደሮች የሴፍቲኔት ወይም የምግብ ለሥራ ፕሮግራም በጀት የሚውል 285 ሚሊዮን ብር ከለከለ ሲል የትግራይ ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG