No media source currently available
የፌዴራሉ መንግሥት ለትግራይ አርሶ አደሮች የሴፍቲኔት ወይም የምግብ ለሥራ ፕሮግራም በጀት የሚውል 285 ሚሊዮን ብር ከለከለ ሲል የትግራይ ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል።