ከአንድ ዓመት ከስምንት ወራት በኋላ የንግድ ነዳጅ በቀጥታ ከጅቡቲ ወደ ትግራይ መግባት መጀመሩን የክልሉ የንግድና ላኪዎች ኤጀንሲ ገለፀ። የገባው ነዳጅ በክልሉ ካለው ፍላጎት አንፃር አነስተኛ በመሆኑ ማኅበራዊ አገልግሎትና ሕዝባዊ ትራንስፖርት ለሚሰጡ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲጠቀሙ መመሪያ ወቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 07, 2024
ባይደንና ትረምፕ መራጮችን ለማሳመን ስድስት ወራት አላቸው
-
ሜይ 07, 2024
"በዴሞክራሲ ላይ የተጋረጠው አደጋ ያሰጋናል" - አሜሪካውያን መራጮች
-
ሜይ 07, 2024
ባይደንና ትረምፕ በጉዞ ዕገዳ ጉዳይ
-
ሜይ 07, 2024
በኢትዮጵያ የቅድመ ክስ እስር ሁኔታ እንደሚያሳስበው ኮሚሽኑ ገለጸ
-
ሜይ 07, 2024
ቤት ንብረታቸውን ሸጠው ትምሕርት ቤት የገነቡት ወ/ሮ ሊድያ
-
ሜይ 07, 2024
በኬንያ ለጎርፍ ተፈናቃዮች ድጋፍ እንደሚደረግ ፕሬዝዳንቱ አስታወቁ