ከአንድ ዓመት ከስምንት ወራት በኋላ የንግድ ነዳጅ በቀጥታ ከጅቡቲ ወደ ትግራይ መግባት መጀመሩን የክልሉ የንግድና ላኪዎች ኤጀንሲ ገለፀ። የገባው ነዳጅ በክልሉ ካለው ፍላጎት አንፃር አነስተኛ በመሆኑ ማኅበራዊ አገልግሎትና ሕዝባዊ ትራንስፖርት ለሚሰጡ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲጠቀሙ መመሪያ ወቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 19, 2025
የኦክላሆማ ግዛት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎችን የኢሚግሬሽን ኹኔታ ለመመዝገብ ዐቅደዋል
-
ፌብሩወሪ 19, 2025
የአውሮፓ መሪዎች በዩክሬንና በአህጉሩ ጸጥታዊ ጉዳዮች ላይ አስቸኳይ ጉባኤ አካሔዱ
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ስደተኞችን የማባረሩ ሂደት በካሊፎርኒያ የእርሻ ሠራተኞች ላይ ስጋት ፈጥሯል
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ትግራይ ክልል ለፕሪቶሪያ ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተፈጻሚነት ጥሪ አቀረበ
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
በኬንያ ከግንቦት ወር ወዲህ 82 ሰዎች በግዳጅ ተሰውረዋል - የኬንያ ሰብአዊ መብት ቡድን