በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳልሳይ ወያነ ትግራይ በምርጫው ሂደት እንቅፋቶች እንዳጋጠሙት ገለፀ


ሳልሳይ ወያነ ትግራይ በምርጫው ሂደት እንቅፋቶች እንዳጋጠሙት ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

ትግራይ ክልል ውስጥ በተካሄደው ምርጫ የተሣተፈው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ በምርጫው ሂደት እንቅፋቶች እንዳጋጠሙት አስታውቋል። ፓርቲው ባወጣው መግለጫ ምርጫው ላይ በተሳተፉ አባላቱና በቤተሰቦቻቸው ላይ ተፅዕኖ እንደደረሰባቸው ገልጿል።

XS
SM
MD
LG