አስተያየቶችን ይዩ
Print
ትግራይ ክልል የኮሮናቫይረስ መከላከያ መንገዶች በመጠቀም የራሱን ምርጫ ያካሂዳል ሲሉ ምክትል መስተዳድር ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል አስታውቀዋል። የሚያካሂዱት ምርጫ ሕገ መንግሥታዊ መሆኑና የምርጫ ቦርድም እንደሚሳተፍበት አስታውቀዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ
አስተያየቶችን ይዩ (6)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ