በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምርጫ በትግራይ ክልል


ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል
ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል

ትግራይ ክልል የኮሮናቫይረስ መከላከያ መንገዶች በመጠቀም የራሱን ምርጫ ያካሂዳል ሲሉ ምክትል መስተዳድር ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል አስታውቀዋል። የሚያካሂዱት ምርጫ ሕገ መንግሥታዊ መሆኑና የምርጫ ቦርድም እንደሚሳተፍበት አስታውቀዋል።​

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ምርጫ በትግራይ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:28 0:00


XS
SM
MD
LG