መቀሌ —
28ኛው ዓመት የግንቦት 20 ድል ሲዘከር ኢትዮጵያ ከገባችበት ችግር ለማውጥት ጥረት የሚያስፈልግበት ግዜ ነው ያለነውም ብለዋል::
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ግንቦት 20 ምክንያት በማድረግ በክልሉ የዜና ምንጮች በኩል መልዕክት አስተላልፈዋል::
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።