በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል በመሰረተ ልማቶች ላይ ስለደረሰው ውድመትና ጉዳት ተገለጸ


በትግራይ ክልል በመሰረተ ልማቶች ላይ ስለደረሰው ውድመትና ጉዳት ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:50 0:00

ትግራይ ክልል ውስጥ በተፈጠረው የሰላም መደፍረስ ምክንያት በመሰረተ ልማት አውታሮች ላይ በደረሰው ውድመትና በአገልግሎቶች መስተጓጎል ወደ 3ቢሊዮን ብር የሚገመት ጉዳት መከተሉን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ። ጉዳቱ ደረሰባቸው ከተባሉት ተቋማት ጋር በመቀናጀት ምርመራው ማካሄዱን የገለፀው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ያልተጠናቀቁ የምርመራ ሥራዎች እንዳሉ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG