በትግራይ ክልል ለ1.6 ሚሊዮን ሰዎች የሚሆን የኮቪድ-19 ክትባት ተጀመረ። ክትባቱ ከዓለም የጤና ድርጅት እና ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ዩኒሲኤፍ) ጋራ በመተባበር በዘመቻ መልክ እየተካሄደ መሆኑን ክልሉ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦገስት 12, 2022
የዩክሬን ስደተኞች በእንግሊዝ የሠራተኛ እጥረትን እያቃለሉ ነው
-
ኦገስት 12, 2022
የታላቁ ኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሦስተኛ ዙር የውሃ ሙሌት መጠናቀቁ ይፋ ሆነ
-
ኦገስት 12, 2022
አሜሪካ ከአፍሪካ ጋር “እውነተኛ አጋርነት” እንዲኖር ትፈልጋለች - ብሊንከን
-
ኦገስት 12, 2022
ውጥረት እየሸተተበት የመጣው የኬንያ ምርጫ