በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል ፀረ ኮቪድ ክትባት መስጠት ተጀመረ


በትግራይ ክልል ፀረ ኮቪድ ክትባት መስጠት ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:07 0:00

በትግራይ ክልል ለ1.6 ሚሊዮን ሰዎች የሚሆን የኮቪድ-19 ክትባት ተጀመረ። ክትባቱ ከዓለም የጤና ድርጅት እና ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ዩኒሲኤፍ) ጋራ በመተባበር በዘመቻ መልክ እየተካሄደ መሆኑን ክልሉ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG