No media source currently available
Print
በትግራይ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች ለአምስት ወራት ያህል ደሞዝ እንዳልተከፈላቸው ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ የመንግሥት ሠራተኞች ገልፀዋል።
በፌዴራል እና በመንግሥት መስሪያ ቤቶች የሚሠሩ እነዚህ የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዝ ስላልተከፈላቸው ለችግር መጋለጣቸውን ተናግረዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡