በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዝ ስላልተከፈላቸው መቸገራቸውን ገለጹ


በትግራይ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዝ ስላልተከፈላቸው መቸገራቸውን ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:05 0:00

በትግራይ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች ለአምስት ወራት ያህል ደሞዝ እንዳልተከፈላቸው ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ የመንግሥት ሠራተኞች ገልፀዋል።

በፌዴራል እና በመንግሥት መስሪያ ቤቶች የሚሠሩ እነዚህ የመንግሥት ሠራተኞች ደሞዝ ስላልተከፈላቸው ለችግር መጋለጣቸውን ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG