በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል ምርጫ መጠናቀቅ አስመልክቶ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ


የትግራይ ክልል ምርጫ መጠናቀቅ አስመልክቶ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:57 0:00

በትግራይ ክልል ምርጫ ተሳትፈው የምክር ቤት ወንበር ያላገኙ ፓርቲዎች በክልሉ የፖለቲካ እንቅስቃሴ በቀጣይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ይሰራል ሲሉ የትግራይ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናገሩ። ምክርትል ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት በክልሉ የተካሄደው ምርጫ መጠናቀቅ ተከትሎ በተካሄደ ሰልፍ ነው። በኮሮናቫይርስ ወረርሽኝ ግዜ ሰልፍ መካሄዱ ትክክል አይደለም በማለት የተቹም አሉ።

XS
SM
MD
LG