ውጊያው በአክሱም ላይ የከበደ ጫና አሳርፏል
በአለፉት ዓመታት መንፈሳዊ ተጓዦች እና ሀገር ጎብኝዎች በትግራይ ክልል ውስጥ ወደ ምትገኘው ቅዱስ ከተማ አክሱም ይተሙ ነበር። ዛሬ የዚህች ከተማ ብዙ ጎዳናዎች ጸጥታ ሰፍኖባቸዋል። በርካታ የንግድ ቤቶች ተዘግተዋል። የዚህ ምክንያቱ ደግሞ ከሰባት ወራት በላይ የዘለቀው ብሄራዊው መንግሥቱና እና ገዢውን ፓርቲ ለሦስት አስርት ዓመታት ሲመራ የነበረው፣ ክልላዊው ፓርቲ የገቡበት ጦርነት ነው። በገጠሩ ክፍል ያለው ፍልሚያ በከተማዋ ላይ ያለውን ጫና እያከበደው ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች