ውጊያው በአክሱም ላይ የከበደ ጫና አሳርፏል
በአለፉት ዓመታት መንፈሳዊ ተጓዦች እና ሀገር ጎብኝዎች በትግራይ ክልል ውስጥ ወደ ምትገኘው ቅዱስ ከተማ አክሱም ይተሙ ነበር። ዛሬ የዚህች ከተማ ብዙ ጎዳናዎች ጸጥታ ሰፍኖባቸዋል። በርካታ የንግድ ቤቶች ተዘግተዋል። የዚህ ምክንያቱ ደግሞ ከሰባት ወራት በላይ የዘለቀው ብሄራዊው መንግሥቱና እና ገዢውን ፓርቲ ለሦስት አስርት ዓመታት ሲመራ የነበረው፣ ክልላዊው ፓርቲ የገቡበት ጦርነት ነው። በገጠሩ ክፍል ያለው ፍልሚያ በከተማዋ ላይ ያለውን ጫና እያከበደው ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ማህበራዊ አውታሮች ለዕውቀት ሸግግር ፤ ቆይታ ከአንተነህ ተሰማ (አቢ) ጋር
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ቦረና ድርቅ እየበረታ ነው
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ጦርነቱ አማራ ክልል ውስጥ የውኃ አገልግሎትን አቋርጧል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ጀርመን ሊዮፐርዶቿን እየላከች ነው
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
በቡርጂና በጉጂ አካባቢዎች እርቅ ወርዷል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
የፖለቲካ ፓርቲዎች ስለሰሞኑ የአማራ ክልል ዞኖች ሁከት