ውጊያው በአክሱም ላይ የከበደ ጫና አሳርፏል
በአለፉት ዓመታት መንፈሳዊ ተጓዦች እና ሀገር ጎብኝዎች በትግራይ ክልል ውስጥ ወደ ምትገኘው ቅዱስ ከተማ አክሱም ይተሙ ነበር። ዛሬ የዚህች ከተማ ብዙ ጎዳናዎች ጸጥታ ሰፍኖባቸዋል። በርካታ የንግድ ቤቶች ተዘግተዋል። የዚህ ምክንያቱ ደግሞ ከሰባት ወራት በላይ የዘለቀው ብሄራዊው መንግሥቱና እና ገዢውን ፓርቲ ለሦስት አስርት ዓመታት ሲመራ የነበረው፣ ክልላዊው ፓርቲ የገቡበት ጦርነት ነው። በገጠሩ ክፍል ያለው ፍልሚያ በከተማዋ ላይ ያለውን ጫና እያከበደው ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ