ውጊያው በአክሱም ላይ የከበደ ጫና አሳርፏል
በአለፉት ዓመታት መንፈሳዊ ተጓዦች እና ሀገር ጎብኝዎች በትግራይ ክልል ውስጥ ወደ ምትገኘው ቅዱስ ከተማ አክሱም ይተሙ ነበር። ዛሬ የዚህች ከተማ ብዙ ጎዳናዎች ጸጥታ ሰፍኖባቸዋል። በርካታ የንግድ ቤቶች ተዘግተዋል። የዚህ ምክንያቱ ደግሞ ከሰባት ወራት በላይ የዘለቀው ብሄራዊው መንግሥቱና እና ገዢውን ፓርቲ ለሦስት አስርት ዓመታት ሲመራ የነበረው፣ ክልላዊው ፓርቲ የገቡበት ጦርነት ነው። በገጠሩ ክፍል ያለው ፍልሚያ በከተማዋ ላይ ያለውን ጫና እያከበደው ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በሰው አምሳል ከዕንጨት የተጠረቡ ግዙፍ ቅርጾች - የሰሜናዊ ምዕራብ ፓስፊክ ሞገሶች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት የመቀራረብ ፍላጎት አልታየም
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በጋምቤላ ከ61 ሺሕ በላይ ነዋሪዎች በጎርፍ እንደተፈናቀሉና እንደተጎዱ ክልሉ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በዐማራ ክልል በተስፋፋው ግጭት የንግድ እንቅስቃሴ እንደተዳከመ ነጋዴዎች ገለጹ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
ለአቀረቡት ቅሬታ ምላሽ ያላገኙ ሠራተኞች “ጎዳና ላይ መውጣታችን ነው” ሲሉ አማረሩ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በጋምቤላ ክልል ከ30 በላይ ስደተኞች በረኀብ እና በደረሰባቸው ጥቃት እንደሞቱ ተገለጸ