ውጊያው በአክሱም ላይ የከበደ ጫና አሳርፏል
በአለፉት ዓመታት መንፈሳዊ ተጓዦች እና ሀገር ጎብኝዎች በትግራይ ክልል ውስጥ ወደ ምትገኘው ቅዱስ ከተማ አክሱም ይተሙ ነበር። ዛሬ የዚህች ከተማ ብዙ ጎዳናዎች ጸጥታ ሰፍኖባቸዋል። በርካታ የንግድ ቤቶች ተዘግተዋል። የዚህ ምክንያቱ ደግሞ ከሰባት ወራት በላይ የዘለቀው ብሄራዊው መንግሥቱና እና ገዢውን ፓርቲ ለሦስት አስርት ዓመታት ሲመራ የነበረው፣ ክልላዊው ፓርቲ የገቡበት ጦርነት ነው። በገጠሩ ክፍል ያለው ፍልሚያ በከተማዋ ላይ ያለውን ጫና እያከበደው ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 27, 2023
ሩሲያ ታክቲካዊ የኒውክሌር ጦር መሣሪያዎችን በቤላሩስ ልታጠምድ ነው
-
ማርች 27, 2023
በኬንያ የሽብር ጥቃት ፍርደኞች የእስር ጊዜያቸው ተቀነሰ
-
ማርች 27, 2023
የሰሜናዊ ትግራይ አካባቢዎች በሰብአዊ ርዳታ መታጎል እየተቸገሩ ነው
-
ማርች 27, 2023
በደቡብ ክልል በተስፋፋው ካላዛር በሽታ ስድስት ሰዎች ሞቱ
-
ማርች 27, 2023
“በድርቅ የተጠቁ አካባቢዎች ከመደበኛ በላይ ዝናም ያገኛሉ” - ሚቲኦሮሎጂ