ውጊያው በአክሱም ላይ የከበደ ጫና አሳርፏል
በአለፉት ዓመታት መንፈሳዊ ተጓዦች እና ሀገር ጎብኝዎች በትግራይ ክልል ውስጥ ወደ ምትገኘው ቅዱስ ከተማ አክሱም ይተሙ ነበር። ዛሬ የዚህች ከተማ ብዙ ጎዳናዎች ጸጥታ ሰፍኖባቸዋል። በርካታ የንግድ ቤቶች ተዘግተዋል። የዚህ ምክንያቱ ደግሞ ከሰባት ወራት በላይ የዘለቀው ብሄራዊው መንግሥቱና እና ገዢውን ፓርቲ ለሦስት አስርት ዓመታት ሲመራ የነበረው፣ ክልላዊው ፓርቲ የገቡበት ጦርነት ነው። በገጠሩ ክፍል ያለው ፍልሚያ በከተማዋ ላይ ያለውን ጫና እያከበደው ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2023
"የፒያኖዋ እመቤት" እማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ ቀብር እሑድ በእስራኤል ይፈጸማል
-
ማርች 28, 2023
በአማራ ክልል ከመቶ ሺሕ በላይ የትራኮማ ተጠቂዎች ሕክምና እንዳላገኙ ተገለጸ
-
ማርች 28, 2023
ካማላ ሃሪስ በጋና ለደህንነት እርዳታና አጋርነት ቃል ገቡ
-
ማርች 28, 2023
“የደመና ዜማ” የሥዕል ትዕይንት - ከሠዓሊ ዓለማየሁ ቢራቱ ጋራ የተደረገ ቆይታ
-
ማርች 28, 2023
ድምፅዎ ልዩ እና የራስዎ ብቻ ነው፤ ግና ቢያጡትስ?