መቀሌ —
በትግራይ ክልል ወጅራት ወረዳ የዓዲ ቐይሕ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ወረዳ የመሆን ጥያቄ ይመለስልን በማለት በዛሬው እለት ሰልፍ ወጡ።
ነዋሪዎቹ ለሦስት ወራት ያቀረቡት ጥያቄ ስላልተመለሰ ለሁለተኛ ግዜ ሰልፍ መውጣታቸው ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
በትግራይ ክልል ወጅራት ወረዳ የዓዲ ቐይሕ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ወረዳ የመሆን ጥያቄ ይመለስልን በማለት በዛሬው እለት ሰልፍ ወጡ።
ነዋሪዎቹ ለሦስት ወራት ያቀረቡት ጥያቄ ስላልተመለሰ ለሁለተኛ ግዜ ሰልፍ መውጣታቸው ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።