መቀሌ —
የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በገጠማቸው ችግር ምክንያት ወደ አከባቢያቸው መመለሳቸውን ገልጸዋል።
የትግራይ ኮሙኒኬሽንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ ገብረሚካኤል መለስ ደግሞ በትግራይ ዩኒቨርሲቲዎች ሁኔታዎች የተረጋጉ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በገጠማቸው ችግር ምክንያት ወደ አከባቢያቸው መመለሳቸውን ገልጸዋል።
የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በገጠማቸው ችግር ምክንያት ወደ አከባቢያቸው መመለሳቸውን ገልጸዋል።
የትግራይ ኮሙኒኬሽንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ ገብረሚካኤል መለስ ደግሞ በትግራይ ዩኒቨርሲቲዎች ሁኔታዎች የተረጋጉ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ