No media source currently available
በድሬዳዋ የኮሮናቫይረስ የነበረባቸው ሁለት ሰዎች ከቫይረሱ ነፃ ሆነው ወደቤታቸው ሲመለሱ ሌሎች ሦስት ሰዎች ደግሞ የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሦስቱም ሰዎች ከጂቡቲ ተመልሰው በለይቶ ማቆያ ያሉ ናቸው።