በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቁጣዩ ምርጫ ትክክለኛ የፖለቲካ አቅጣጫ ሊያስገኝ እንደሚችል ተጠቆመ


ቁጣዩ ምርጫ ትክክለኛ የፖለቲካ አቅጣጫ ሊያስገኝ እንደሚችል ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:07 0:00

ኢትዮጵያን ዘመናዊ ዴሞክራሲያዊ ሀገር አርጎ ለማቆም ሲካሄድ በኖረው ትግል ቀጣዩ ምርጫ ትክክለኛ የፖለቲካ አቅጣጫ ሊያስገኝ እንደሚችል ተጠቆመ። ይህንን ውጤት ዕውን ለማድረግ ግን ህዝቡና የተለያዩ የፖለቲካ ኃይሎች ብርቱ ሥራ በጥንቃቄ መሥራት በእጅጉ አስፈላጊ ነው ሲሉ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና አስገነዘቡ፡፡

XS
SM
MD
LG