ለረዥም ዓመታት በዓይን ሃኪምነት ያገለገሉ ናቸው። ከዚህም ውስጥ የሚበዛው በሕክምና ካልተረዳ ለአይነ ስውርነት እስከመዳረግ የሚደርሰውን የአይን ማዝ በሽታ ለመዋጋት ለዓመታት በተካሄደው ዘመቻ ያደረጉት ነው። ዶ/ር ወንዱ ዓለማየሁ።
ሊድን ስለሚችለው የዓይን በሽታ፣ የዐይን ብርሃንን ማዳን የመሰለ ድንቅ ሥራ የሚሰጠውን የመንፈስ እርካታ እና ጉዞው የሚጠይቀውን ቀሪ ሥራ ጨምሮ ሙሉውን ከተከታዩ ወግ ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም