በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የህሙማን እና የአዛውንቶች ማዕከል የከፈቱት ወጣቶች አገልግሎታቸው


በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የህሙማን እና የአዛውንቶች ማዕከል የከፈቱት ወጣቶች አገልግሎታቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:27 0:00

ግሬስ የህሙማን እና የአዛውንቶች እንክብካቤ ማዕከልን እንድንከፍት ያደረገን ኮቪድ 19 ነው የምትለው ከመስራቾቹ መሃከል አንዷ ዶ/ር ጽዮን ሰለሞን ናት፡፡ ማዕከሉ አዛውንቶች እና ከሆስፒታል ውጭ እንክብካቤ የሚያሻቸው ታማሚዎች በነርሶች እየታገዙ እንዲታከሙ እንዲሁም ማህበራዊ ህይወታቸውን እንዲገፉ ያግዛል፡፡ በተለይም ስራ እና ትምህርት ኖሯቸው የሚወዷቸውን ማስታመም ያልቻሉ ሰዎች በማዕከሉ ስላገኙት ጥቅም አነጋግረናቸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG