በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወገኖቹን ያልዘነጋው የሐረር ልጆች ማህበር


ወገኖቹን ያልዘነጋው የሐረር ልጆች ማህበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:50 0:00

ድንበር የለሽ የሐረር ልጆች ማህበር በትውልድ ከተማቸው ሐረር ያሉ ወገኖቻቸውን ለመርዳት ባሰቡ የሰሜን አሜሪካ ነዋሪ የከተማዋ ተወላጆች የተመሰረተ ነው፡፡

ካለፉት ዓመታት ጀምሮ በሐረር ያለውን የንጹህ የመጠጥ ውሃ እጥረትን ጨምሮ በትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ያለባቸው የትምህርት ቁሳቁስ ችግር ከአባላቱ በሚያሰባስበው ገንዘብ እየደገፈ እንደሚገኝ የማህበሩ ፕሬደዳንት ዶክተር ማሾ አብርሃ ይናገራሉ፡፡

ባለፈው ዕሁድ እውቁ ተዋናይ አለማየሁ ታደሰን አምባሳደር አድርጎ የሰየመበት የማህበሩ አራተኛ የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ምሽት ቨርጂኒያ አሌክሳንድሪያ ውስጥ ተካሂዷል፡፡

XS
SM
MD
LG