No media source currently available
ከህወሓት ተልዕኮ ወስደው በሲዳማ ክልል እና ሃዋሳ ከተማ የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አምስት የኦነግ ሸኔ አባላትና 20 የህወሓት ምልምሎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ።