በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ጉዳይ ተቀጠረ


ተመስገን ደሣለኝ - የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ
ተመስገን ደሣለኝ - የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ

አቃቤ ሕግ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ካቀረባቸው ምስክሮች የሁለቱን ቃል እንዳያሰማ ፍርድ ቤቱን ጠየቀ።





please wait

No media source currently available

0:00 0:03:32 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አቃቤ ሕግ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ካቀረባቸው ምስክሮች የሁለቱን ቃል እንዳያሰማ ፍርድ ቤቱን ጠየቀ።

ፍርድ ቤቱ ጥያቄውን ውድቅ አድርጎ ምስክሮች እንዲቀርቡ በማዘዝ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

ለዝርዝሩ የዛሬውን ችሎት የተከታተለውን የመለስካቸው አመሃን ዘገባ ያዳምጡ፤ ተያይዟል።
XS
SM
MD
LG