በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መምህራን በደሴ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ


ዛሬ በደሴ ከተማ መምህራን ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡

መምህራኑ ከጥቅማጥቅምና ከሙያዊ ክብር ጋር ተያይዘው “አሉብን” ያሏቸውን ጥያቄዎች አሰምተዋል፡፡

በሌላ በኩል ሰልፉ ለጤና ባለሙያዎች የተደረገውን የደሞዝ ጭማሪ በበጎ ጎኑ ካለመመልከት የተፈረ ነው የሚሉ መሰረታዊ የመምህራን ማኅበራትም አሉ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

መምህራን በደሴ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:09 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG