No media source currently available
የፌዴራሉ መንግሥት በህወሓት ላይ የጀመረውን ዘመቻ፣ የህወሓት አመራሮች በትግራይ ህዝብ ላይ እንደተወሰደ እርምጃ አድርገው የሚያስተላልፉትን ቅስቀሳ እንደሚቃወመው፣ የትግራይ ዴሞክራሲዊ ትብብር ገለጸ፡፡