በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የታንዛኒያ ፍርድ ቤት 83 ሕገ ወጥ የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ላይ እስራት አሊያም የገንዘብ ቅጣት በየነ


የታንዛኒያ ፍርድ ቤት 83 ሕገ ወጥ የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ላይ እስራት አሊያም የገንዘብ ቅጣት በየነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የታንዛንያ ፍርድ ቤት በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሃገሬ ገብተዋል ያላቸዉ በ83 ኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ላይ በእያንዳንዳቸዉን 3 ዓመት እስራት ወይም በአንድ ሚሊዮን ተኩል የታንዛንያ ሺሊንግ (የአስር ሺህ የኢትዮጵያ ብር)ቅጣት በየነ።

XS
SM
MD
LG