No media source currently available
የታንዛንያ ፍርድ ቤት በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሃገሬ ገብተዋል ያላቸዉ በ83 ኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ላይ በእያንዳንዳቸዉን 3 ዓመት እስራት ወይም በአንድ ሚሊዮን ተኩል የታንዛንያ ሺሊንግ (የአስር ሺህ የኢትዮጵያ ብር)ቅጣት በየነ።