በሶሪያ የርስ በርሱ ጦርነት ከተጀመረ ዛሬ ማርች 15፣ ልክ አስረኛ ዓመቱ ነው፡፡ በብዙዎቹ የሶሪያ ግዛቶች የሶሪያው መንግሥት ፕሬዚዳንት ባሽር አል አሳድ ባለ ድል ሆነው ይታያሉ፡፡ ይሁን እንጂ ግን የአማጽያኑ ጠንካራ ይዞታ በሆነችው እድሊብ ተቃውሞው እንደበረታ ነው፡፡ አራት ሚሊዮን የሚሆኑ ሶሪያውያንም በጦርነቱ ታግተው ይገኛሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ትረምፕ በብረታ ብረት እና አሉሚነም ላይ የ25 ከመቶ ቀረጥ ጣሉ
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
በዳርፉር የተፈናቃዮች መጠለያ ሕፃናት በረሃብ እየሞቱ ነው
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
አቶ ልደቱ በሌላ አየር መንገድ ወደ ሀገራቸው ለመመለስ መዘጋታቸውን ገለጹ
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
በአማራ ክልል ቋራ ወረዳ ሦስት ሰዎች በኮሌራ ወረርሽኝ ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
በሽረ እንዳስላሴ በአንድ መዝናኛ ስፍራ በተወረወረ የእጅ ቦምብ 17 ሰዎች ቆሰሉ
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ምስራቅ ወለጋ ውስጥ በመኪና አደጋ የ43 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ወረዳው አስታወቀ