በሶሪያ የርስ በርሱ ጦርነት ከተጀመረ ዛሬ ማርች 15፣ ልክ አስረኛ ዓመቱ ነው፡፡ በብዙዎቹ የሶሪያ ግዛቶች የሶሪያው መንግሥት ፕሬዚዳንት ባሽር አል አሳድ ባለ ድል ሆነው ይታያሉ፡፡ ይሁን እንጂ ግን የአማጽያኑ ጠንካራ ይዞታ በሆነችው እድሊብ ተቃውሞው እንደበረታ ነው፡፡ አራት ሚሊዮን የሚሆኑ ሶሪያውያንም በጦርነቱ ታግተው ይገኛሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 20, 2023
የራያ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ያግኝ የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
-
ማርች 03, 2023
በዋስ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው ወንጌላዊ ቢኒያም ከእስር አልተፈቱም
-
ማርች 02, 2023
የደህንነት ባለሞያዎች በአፍሪካ ስለተስፋፋው የጽንፈኝነት ጥቃት መከሩ
-
ማርች 02, 2023
"የተባበር በርታ መኖሪያ መንደር" ክፍለ ከተማውን በአጥፊነት ከሠሠ
-
ፌብሩወሪ 18, 2023
ምርጫ ቦርድ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ ጊዜያዊ ውጤት አስታወቀ