በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶሪያው የእርስ በርስ ጦርነት 10 ዓመት ሞላው


የሶሪያው የእርስ በርስ ጦርነት 10 ዓመት ሞላው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00
በሶሪያ የርስ በርሱ ጦርነት ከተጀመረ ዛሬ ማርች 15፣ ልክ አስረኛ ዓመቱ ነው፡፡ በብዙዎቹ የሶሪያ ግዛቶች የሶሪያው መንግሥት ፕሬዚዳንት ባሽር አል አሳድ ባለ ድል ሆነው ይታያሉ፡፡ ይሁን እንጂ ግን የአማጽያኑ ጠንካራ ይዞታ በሆነችው እድሊብ ተቃውሞው እንደበረታ ነው፡፡ አራት ሚሊዮን የሚሆኑ ሶሪያውያንም በጦርነቱ ታግተው ይገኛሉ፡፡
XS
SM
MD
LG