No media source currently available
የፓልሚራን ከተማ ከእስላማዊው ጽንፈኛ አይሲስ እጅ አውጥቶ መልሶ የተቆጣጠረበትን ድል፤ በቡድኑ ላይ ለሚያካሂደው ቀጣይና መጠነ-ሠፊ ዘመቻ የማቀናበባበሪያ መነሻ ጭምር ሊያደርገው ማቀዱን የሶሪያ ጦር ሠራዊት አስታወቀ።