በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለፌዴራሊዝም ስኬት የሲቪክ ማህበራትና የነፃ ሚዲያ ሚና ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ


የሲቪክ ማህበራትና ነፃ ሚዲያ ሚና ወሳኝ መሆናቸውን የገለጹት የስዊዘርላንድ ፕሬዘዳንት ናቸው።

የስዊዘርላንድ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዘዳንት ሲሞኒታ ሲማሩገ ለሕዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት በቀጥታ በቴሌቪዥን የተላለፈ ንግግርም አድርገዋል።

እስክንድር ፍሬው የላከውን ዘገባ ከተያያዘው የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።

ለፌዴራሊዝም ስኬት የሲቪክ ማህበራትና የነፃ ሚዲያ ሚና ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:09 0:00

XS
SM
MD
LG