በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በግብፅ አሥራ ሁለት ፅንፈኛ ተዋጊዎች ተገደሉ


Al-Wahat Al-Bahriya, Egypt
Al-Wahat Al-Bahriya, Egypt

ግብፅ ምዕራባዊ በረሃ ውስጥ የፀጥታ ኃይሎችዋ አሥራ ሁለት ፅንፈኛ ተዋጊዎችን ገድለዋል ስትል አስታወቀች።

ግብፅ ምዕራባዊ በረሃ ውስጥ የፀጥታ ኃይሎችዋ አሥራ ሁለት ፅንፈኛ ተዋጊዎችን ገድለዋል ስትል አስታወቀች።

የግብፅ መንግሥት የዜና አገልግሎት ሚና ባወጣው ዘገባ በዛሬው ዕርምጃ በፖሊሶች ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ ገልጿል።

የተኩስ ልውውጡ የተካሄደው ከካይሮ በስተደቡብ ምዕራብ አንድ መቶ ሰባ አምሥት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG