No media source currently available
የዩናይትድ ስቴት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአሜሪካ የጥገኝነት ጥያቄ አቅርበው ማመልክቻቸው በኢምግሬሽን ባለሥልጣናት ውድቅ የተደረገባቸው "ይግባኝ የማለት ሕገመንግሥታዊ መብት የላቸውም" ሲል ወስኗል፡፡