በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱዳን ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች ለሴቶች ጥበቃ እንዲደረግ ተጠየቀ


በሱዳን ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች ለሴቶች ጥበቃ እንዲደረግ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

በዓለም ዙሪያ ጾታ ላይ የተመሰረተ ጥቃትን ለማስቆም እየተካሄደ ያለውን ዘመቻ በማስመልከት ሱዳናውያን ሴቶች ካርቱም በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መስሪያ ቤት ውጪ ዕሁድ ኅዳር 18/2015 ዓ.ም ተቃውሞ አሰምተዋል።

ተቃዋሚዎቹ በሱዳን ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች ለሴቶችና ህፃናት የተሻለ ጥበቃ እንዲደረግላቸውና ፍትህ እና ተጠያቂነት እንዲሰፍን ጠይቀዋል። በሱዳን በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶች መከላከል ኃላፊ፣ በሀገሪቱ የሕግ አስከባሪዎች እጦት ምክንያት ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች መጨመራቸውን ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG