በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ በዳርፉር "የዘር ማጥፋት እየተፈጸመ ነው" ማለቷን የመብት ተሟጋቾች "ድል" ሲሉ ገለጹ


ዩናይትድ ስቴትስ በዳርፉር "የዘር ማጥፋት እየተፈጸመ ነው" ማለቷን የመብት ተሟጋቾች "ድል" ሲሉ ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:07 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዩናይትድ ስቴትስ በዳርፉር "የዘር ማጥፋት እየተፈጸመ ነው" ማለቷን የመብት ተሟጋቾች "ድል" ሲሉ ገለጹ

ዩናይትድ ስቴትስ፣ በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኀይሎች እና ተባባሪዎቹ ሚሊሽያዎች "የዘር ማጥፋት እየፈጸሙ ነው፤" ስትል ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ አስታውቃለች፡፡

ሄነሪ ዊልኪንስ ባስተላለፈው ዘገባ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ይፋ ያደረገችውን ብይን በተመለከተ፣ ተንታኞች እና የመብት ተሟጋቾች የሰጡትን አስተያየት በማካተት ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG