በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱዳን ቢያንስ ስድስት ሰዎች ተገድለዋል


Sudanese demonstrators flash the victory sign as a military police vehicle drives past them during a protest demanding Sudanese President Omar Al-Bashir step down in Khartoum, Sudan, April 6, 2019.
Sudanese demonstrators flash the victory sign as a military police vehicle drives past them during a protest demanding Sudanese President Omar Al-Bashir step down in Khartoum, Sudan, April 6, 2019.

በሱዳን ለወራት የዘለቀው ጸረ-መንግሥት ተቃውሞ ባሳለፍነው ሳምንት ማብቂያ ላይ በሺዎች የተቆጠሩ ሰዎች በወታደራዊ ጦር ሠፈሮች ደጃፍ የመቀመጥ አድማ በመምታታቸው ወደ ከፋ ደረጃ አድጓል።

ሰልፈኞች ፕሬዘዳንቱ ኦማር አል-ባሺር ሥልጣን እንዲለቁ ጥሪ እያቀረቡ ባለበት ወቅት የመንግሥቱ ጸጥታ ኃይሎች ሰልፈኞቹን ለመበትን ሲሞክሩ ወታደሮች ድንገት ሳይጠበቅ ጣልቃ ገብተው የመንግሥቱን ጸጥታ ሃይሎች ተጋፍጠዋል። በድንገቱ በትንሹ ስድስት ሰዎች የተገደሉ ሲሆን፡ ሰላም ካልሰፈነ ዳግም ጣልቃ እንደሚገባ ጦር ሠራዊቱ አስጠንቅቋል።

ከካርቱም - የናባ ሞሒዲን ዘገባ ሰሎሞን ክፍሌ አጠናቅሮታል።

በሱዳን ቢያንስ ስድስት ሰዎች ተገድለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:03 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG