ዋሽንግተን ዲሲ —
ሰልፈኞች ፕሬዘዳንቱ ኦማር አል-ባሺር ሥልጣን እንዲለቁ ጥሪ እያቀረቡ ባለበት ወቅት የመንግሥቱ ጸጥታ ኃይሎች ሰልፈኞቹን ለመበትን ሲሞክሩ ወታደሮች ድንገት ሳይጠበቅ ጣልቃ ገብተው የመንግሥቱን ጸጥታ ሃይሎች ተጋፍጠዋል። በድንገቱ በትንሹ ስድስት ሰዎች የተገደሉ ሲሆን፡ ሰላም ካልሰፈነ ዳግም ጣልቃ እንደሚገባ ጦር ሠራዊቱ አስጠንቅቋል።
ከካርቱም - የናባ ሞሒዲን ዘገባ ሰሎሞን ክፍሌ አጠናቅሮታል።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ