በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሱዳን መንግስት የብሄራዊ ስለላ እና ጸጥታ አገልግሎት የጋዜጠኞች ስብሰባ እንዳይካሄድ ከለከለ ተብሎ ተወንጅሏል


የሱዳን መንግስት የብሄራዊ ስለላ እና ጸጥታ አገልግሎት የጋዜጠኞች ስብሰባ እንዳይካሄድ ከለከለ ተብሎ ተወንጅሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሱዳን መንግስት የሃገሪቱ ዕለታዊ ጋዜጦች በተወሰኑ የፕሬስ ተቋማት ስር እንዲዋሃዱ በታለመው ዕቅዱ ዙሪያ ለመነጋገር የተጠራ የጋዜጠኞች ስብሰባ እንዳይካሄድ ከለከለ ተብሎ የቀረበውን ውንጀላ አስተባበለ።

XS
SM
MD
LG