No media source currently available
የሱዳን መንግስት የሃገሪቱ ዕለታዊ ጋዜጦች በተወሰኑ የፕሬስ ተቋማት ስር እንዲዋሃዱ በታለመው ዕቅዱ ዙሪያ ለመነጋገር የተጠራ የጋዜጠኞች ስብሰባ እንዳይካሄድ ከለከለ ተብሎ የቀረበውን ውንጀላ አስተባበለ።