በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተፈናቃዮች መጠለያ ያደረጓት የሰሜን ዳርፉር ዋና ከተማ ኤል ፋሽር “የለየለት ጦርነት ቀጣና” ሆናለች


ተፈናቃዮች መጠለያ ያደረጓት የሰሜን ዳርፉር ዋና ከተማ ኤል ፋሽር “የለየለት ጦርነት ቀጣና” ሆናለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:07 0:00

በሱዳን ሰሜን ዳርፉር ክፍለ ግዛት የፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ኅይሎች ታጣቂዎች በዋና ከተማዋ ኤል ፋሽር ሆስፒታሎች እና መጠለያ ካምፖች ላይ ጥቃት እያደረሱ መሆኑን ተፈናቃዮች እና ሐኪሞች ተናገሩ፡፡

ግብረ ሰናይ ድርጅቶችም በሱዳኑ ጦርነት ምክንያት ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ስደተኞች መሸሻ የሆነችው ኤል ፋሽር ስትታመስ ዓለም በቂ ትኩረት አልሰጣትም በማለት ወቅሰዋል፡፡

ሄንሪ ዊልክንስ ከለንደን ያጠናቀረው ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG