በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መምሕርነትና የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ባለቤትነት


የዘጋቢዎቻችን መስኮት በጋቢና
የዘጋቢዎቻችን መስኮት በጋቢና

ዶክተር ሲሳይ ምህረቱ የአምቦ ከተማ ነዋሪ ነው። የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያና መሸጫ ድርጅት ባለቤትም ነው።

ለዐሥራ ሁለት ወጣቶች የሥራ ዕድል ከመፍጠሩ ጎን ለጎን በወልቂጤ ዩኒቭርሲቲም የእንስሳት ሕክምና መምህር ሆኖ እያስተማረ ይገኛል። ሁለቱን ሥራ እንዴት ጎን ለጎን ያስኬድ ይሆን? በጋቢና የዘጋቢዎች መስኮት ዝግጅት ላይ ከነቀምቱ ዘጋቢያችን ናኮር መልካ ጋር ቆይታ አድርጓል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

ዶክተር ሲሳይ ምህረቱ የአምቦ ከተማ ነዋሪ ነው። የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያና መሸጫ ድርጅት ባለቤትም ነው።
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:43 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG