በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለቀድሞ ከፍተኛ ባለሥልጣናት የተሰጠው መኖሪያ ቤትና ጥቅማ ጥቅም ተወሰደ


አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

መንግሥት በጡረታ ለተገለሉ የመንግሥትና የፓርቲ ባለሥልጣናት የሰጣቸውን መኖሪያ ቤትና ተሽከርካሪዎችን ማስመለስ መጀመሩና፣ ነጻ የህክምና አገልግሎት የመሳሰሉ ልዩ ጥቅማ ጥቅሞችም እንዲቋረጡ ማድረጉን የሃገር ውስጥ ጋዜጦች ዘግበዋል፡፡

የጠቅላይሚኒስትር ጽሕፈትቤት የፕሬስ ክፍል ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን፣ ጉዳዩ የቤቶች ኮርፖሬሽንን የሚመለከት ስለሆነ ኮርፖሬሽኑ በቅርቡ መግለጫ እንደሚሰጥበት ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ለቀድሞ ከፍተኛ ባለሥልጣናት የተሰጠው መኖሪያ ቤትና ጥቅማ ጥቅም ተወሰደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:29 0:00


XS
SM
MD
LG