በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትኩሱ ተኩስ አቁም ተጣሰ

የናይጀሪያ መንግሥታዊ አርማ
የናይጀሪያ መንግሥታዊ አርማ

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:46 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር እና አማፂያኑን በሚመሩት በቀድሞው ምክትላቸው ሪያክ ማሻር መካከል የተፈረመው የተኩስ አቁም ስምምነት ከጅምሩ መጣስ ጀምሯል።

ባለፈው ዓርብ ሌሊት በአዲስ አበባ ብሄራዊ ቤተመንግሥት ስምምነቱን የፈረሙት ወገኖች እርስ በርሳቸው መወነጃጀል ጀምረዋል።

ሪያክ ማሻር ዛሬ በሸራተን ሆቴል የሰጡን ጋዜጣዊ መግለጫ የተከታተለውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG