አዲስ አበባ —
በደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር እና አማፂያኑን በሚመሩት በቀድሞው ምክትላቸው ሪያክ ማሻር መካከል የተፈረመው የተኩስ አቁም ስምምነት ከጅምሩ መጣስ ጀምሯል።
ባለፈው ዓርብ ሌሊት በአዲስ አበባ ብሄራዊ ቤተመንግሥት ስምምነቱን የፈረሙት ወገኖች እርስ በርሳቸው መወነጃጀል ጀምረዋል።
ሪያክ ማሻር ዛሬ በሸራተን ሆቴል የሰጡን ጋዜጣዊ መግለጫ የተከታተለውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
በደቡብ ሱዳን ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር እና አማፂያኑን በሚመሩት በቀድሞው ምክትላቸው ሪያክ ማሻር መካከል የተፈረመው የተኩስ አቁም ስምምነት ከጅምሩ መጣስ ጀምሯል።
ባለፈው ዓርብ ሌሊት በአዲስ አበባ ብሄራዊ ቤተመንግሥት ስምምነቱን የፈረሙት ወገኖች እርስ በርሳቸው መወነጃጀል ጀምረዋል።
ሪያክ ማሻር ዛሬ በሸራተን ሆቴል የሰጡን ጋዜጣዊ መግለጫ የተከታተለውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።