በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም


በእግር ኳስ የካሜሮን አንበሶች ጠንካራውን የግብፅ ብሔራዊ ቡድን አሸንፈው የአፍሪካን ዋንጫ ወሰዱ፤ የመጀመሪያውን ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት ተቀበሉ።

በአሜሪካ ፉትቦል የኒው ኢንግላንድ ፔትሪየትስ፣ በሱፐርቦል ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደ የጭማሪ ሰዓት አሽንፈው ዋንጫ አነሱ። ዋና አከፋፋዩ ቶም ብሬዲ ከቻርልስ ሄሊ ቀጥሎ 5 የሱፐርቦል ቀለበት በማግኘት ሁለተኛው ተጫዋች ሆኗል።

የኢትዮጵያን ፕሪምየር ሊግና የአትሌቲክስ ስፖርት ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:33 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG