በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይና አማራ ክልሎች የእግር ኳስ ክለቦች በትግራይ


የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል
የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል

የትግራይና አማራ ክልሎች የእግር ኳስ ክለቦች በትግራይ ስታድዮሞች የሚያካሂዱት ጨዋታ በሰላማዊ መንገድ እንዲጠናቀቅ የትግራይ ህዝብና መንግስት ሓላፊነት ይወስዳል አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።

የትግራይና አማራ ክልሎች የእግር ኳስ ክለቦች በትግራይ ስታድዮሞች የሚያካሂዱት ጨዋታ በሰላማዊ መንገድ እንዲጠናቀቅ የትግራይ ህዝብና መንግስት ሓላፊነት ይወስዳል አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።

ምክትል ርዕሰ መስተደድሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት ስፖርት ከፖለቲካ ጋ ሚቀላቅሉ አካላት ሊኮነኑ ይገባል አሉ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የትግራይና አማራ ክልሎች የእግር ኳስ ክለቦች በትግራይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG