No media source currently available
ኢትዮጵያን ጨምሮ የበርካታ አገሮች አትሌቶችን የሚያሰለጥኑት ጃማ አደን አበረታች መድሃኒት ለሯጮ በመስጠት ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከሚያሰጡኗቸው አትሌቶችም የደም ናሙና ተወስዷል።